ባሕር ማዶ

በኬንያ የጣለው ከባድ ዝናብ የ42 ሰዎችን ህይወት ቀጠፈ

በኬንያ ለቀናት የዘለቀው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ የ42 ሰዎች ህይወት ማለፉን መንግስት አስታውቋል። ካለፈው ዓርብ ጀምሮ የጣለው ዝናብ በተለይ በዋና ከተማዋ ናይሮቢ የ26 ሰዎችን ህይወት የቀጠፈ ሲሆን፣ በመላ ሀገሪቱም በመሰረተ ልማት እና በዜጎች ኑሮ...

ባንግላዴሽ የኃይል እጥረትን ለመቋቋም ያፀደቀችው ውሳኔ

ባንግላዴሽ በአሁኑ ወቅት የገጠማትን ከፍተኛ የኃይል አቅርቦት እጥረት ለመቋቋም ትምህርት ቤቶችና ዩኒቨርሲቲዎች ከትምህርት ሰሌዳው ቀድመው እንዲዘጉ ወሰነች። ይህ የመንግሥትና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የሚያካትተው ውሳኔ፣ በተቋማቱ ውስጥ የሚባክነውን የኤሌክትሪክ ኃይል በከፍተኛ ሁኔታ ለመቀነስ ያለመ ነው። የሀገሪቱ...

በጊኒ የፖለቲካ ፓርቲዎች መፍረስ

በጊኒ በመፈንቅለ መንግሥት ሥልጣን የያዙት የመማዲ ዱምቡያ ወታደራዊ መንግሥት፣ በሌሊት ባወጣው አዲስ አዋጅ ሦስት ዋና ዋና ተቃዋሚዎችን ጨምሮ 40 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ማፍረሱን አስታወቀ። የግዛት አስተዳደር ሚኒስቴር ውሳኔውን ያስተላለፈው ፓርቲዎቹ "ግዴታቸውን አልተወጡም" በሚል ምክንያት ሲሆን፣ አዋጁ...

የአያቶላህ አሊ ኻሜኒን ተተኪ ለመሰየም ከስምምነት ላይ ተደረሰ

በመካከለኛው ምስራቅ የተቀሰቀሰው መጠነ-ሰፊ ጦርነት ሁለተኛ ሳምንቱን ሲያስቆጥር፣ ቀጣናው ከዚህ ቀደም ታይቶ በማያውቅ የፖለቲካ ውጥረት ውስጥ ይገኛል። አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት ጥቃት መጠናከሩን ተከትሎ፣ የኢራን ከፍተኛ የሊቃውንት ጉባኤ የአያቶላህ አሊ ኻሜኒን ተተኪ ለመሰየም...

ደራሲና ፀሀፊ ዲናው መንግስቱ በኒውዮርክ የሚገኘውን ፔን አሜሪካን በፕሬዘዳንትነት እንዲመሩ ተመረጡ

እሮብ ታህሳስ 8 2018 ዓ.ም የፔን አሜሪካ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ በተደረገ ምርጫ ትውልደ ኢትዮጵያዊው ዲናው መንግስቱ ድርጅቱን በፕሬዘዳንትነት እንዲመሩ ተመርጠዋል። የ103 ዓመት እድሜ ያለው ታዋቂው ተቋም "ፔን አሜሪካ" ዋና መቀመጫውን በኒውዮርክ ያደረገና ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች