የግዮን እንግዳ

‹‹የዛሬውን ሳይኾን የነገውን ትውልድ እንድፈራው ተገድጃለሁ›› ያሬድ ኃይለማርያም (የሰብዓዊ መብት ተሟጋች)

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ማዕከል ዋና ዳይሬክተር የኾነው ያሬድ ኃይለማርያም በቅርቡ “የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ትውስታዎች” የሚል ርዕስ ያለው መጽሐፉን በርካታ የሙያ እና የሕይወት ዘመን ባልደረቦቹ በተገኙበት አስመርቋል፡፡ ፀሐፊው ያሬድ ኃይለማርያም ላለፉት ረዘም ላሉ ዓመታት...

‹‹ቤተክርስቲያን ውስጥ የነበረው ስሜት በጣም ከባድ ነበር›› መላከሰላም ተስፋሚካኤል አሰፋ (የጅማ፣ የየም እና የኮንታ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ)

መላከሰላም ተስፋሚካኤል አሰፋ ይባላሉ፡፡ የጅማ፣ የየም እና የኮንታ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ናቸው፡፡ በቅርቡ የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ የኾኑት ብጹዕ አቡነ እስጢፋኖስ በመንግሥት የጸጥታ አካላት ስለደረሰባቸው እስር እና እንግልት ብሎም ቅዱስ ሲኖዶስ ያሳለፈውን ውሳኔ...

‹‹ጉዳዩ በጎችን የመበተን ጉዳይ በመኾኑ ሰማዕትነትን ይጠይቃል››

መምህር ንጉሤ ግርማ (የወልዳ ዳንዲ አቦቲ ሰብሳቢ) ያለንበት ወቅት አንጋፋዋ እና ታላቋ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሕልውናዋን የሚፈታተን ዐዲስ መልክ ያለው አደጋን እያስተናገደች የሚገኝበት ነው፡፡ ይኽንን ተከትሎም ከሃይማኖቱ አባቶች አንስቶ መላው ምዕመን ያጋጠመው ችግር የቤተክርስቲያኒቱን ሕላዌ...

‹‹የደብረብርሃኑ ኤክስፖ ከዚህ ቀደም ከነበሩት ኤክስፖዎች ይለያል›› አቶ አሰግደው ሽመልስ

በቅርቡ የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና ከተማ በኾነችውና የሰፋፊ ኢንቨስትመንቶች ማዕከል እየኾነች በመጣችው ደብረ ብርሃን ከተማ ለዐሥር ያህል ቀናት የሚቆይ ዓለም አቀፍ ኤክስፖ ይዘጋጃል፡፡ ኤክስፖው በኢንዱስትሪ፣ በኢንቨስትመንት፣ በማዕድን፣ በሆቴል፣ በቱሪዝም እና በቴክኖሎጂ ዘርፎች የተሰማሩ አካላት...

‹‹ከተማዋ ከ81 ቢሊየን ብር በላይ ለኢንቨስትመንት ፈሰስ ተደርጎባታል››

አቶ አሰግደው ሽመልስ በቅርቡ የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና ከተማ በኾነችውና የሰፋፊ ኢንቨስትመንቶች ማዕከል እየኾነች በመጣችው ደብረ ብርሃን ከተማ ለዐሥር ያህል ቀናት የሚቆይ ዓለም አቀፍ ኤክስፖ ይዘጋጃል፡፡ ኤክስፖው በኢንዱስትሪ፣ በኢንቨስትመንት፣ በማዕድን፣ በሆቴል፣ በቱሪዝም እና በቴክኖሎጂ ዘርፎች...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች