የግዮን እንግዳ

‹‹ሕብረተሰቡ በቂ ወተት ሳያገኝ ለውጭ ገበያ አናቀርብም›

ወ/ሮ ሳራ ሐሰን(የሰበታ አግሮ ኢንዱስትሪ ም/ፕሬዝዳንት)ወ/ሮ ሳራ ሐሰን በቅርቡ የኢትዮጵያ ነጋዴ ሴቶች ማኅበር ምክትል ፕሬዝዳንት ኾነው ተመርጠዋል፡፡ ወ/ሮ ሳራ ባለፉት ዓመታት በሰበታ አግሮ ኢንዱስትሪ ውስጥ ስኬታማ ተግባር ማከናወን የቻሉ ብርቱ እንስት ሲኾኑ፣ አግሮ ኢንዱስትሪውን...

‹‹ሰላም ላይ ካልሠራን ቢዝነሱ ሊያንሰራራ አይችልም››

ዶ/ር ቀነኒሳ ለሚ (የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ም/ቤት ዋና ፀሐፊ) ከተቋቋመ በርከት ያሉ ዐሠርት ዓመታትን ያስቆጠረው፣ ‹‹የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት›› የኢትዮጵያን ንግድ በማዘመንና በማደራጀት ፤ ንግድና ኢንቨስትመንት ማስፋፋትን ዓቢይ ግቡ ያደረገ ነው፡፡ በሒደቱም የንግዱ...

‹‹ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከተልዕኳቸው አፈንግጠዋል››

ዶ/ር አማኑኤል ኤርሞ (የኢዜማ ሊቀመንበር) በሀገራችን የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት በሕግ ከተፈቀደ ወዲህ ያለው የሠላሳ ዓመቱ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጉዞ በብዙ ስንክሳር ውስጥ ያለፈ ነው፡፡ ውስን በሚባሉ የምርጫ ወቅቶች ቀላል የማይባል ተሳትፎና ድል ማስመዝገብ የቻሉ ጥቂት ፓርቲዎች...

‹‹የውጭ ምንዛሪ ጨረታ መደረጉ ተገቢ እርምጃ ነው››

‹‹በተሳሳተ ፖሊሲ ምክንያት ያለአግባብ የሚበለጽጉት በልጽገዋል›› አቶ ሙሼ ሰሙ (የምጣኔ ሐብት ባለሙያ) ባለፉት ዐራት ወራት መንግሥት በሀገራችን ተግባራዊ ያደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሱ በብዙ ወገኖች ዘንድ የተለያየ አስተያየት ሲሰነዘርበት ቆይቷል፡፡ የብርን የመግዛት ዐቅም ያዳክማል ከሚለው ትችት...

‹‹በትምህርት ሥርዓቱ ዙሪያ ተጠያቂነት መኖር አለበት››

ዶ/ር አማኑኤል ኤርሞ (የትምህርት ባለሙያ እና የኢዜማ ሊቀመንበር) አሳሳቢውን የሀገራችንን የትምህርት ሥርዓት እየታዩ ካሉ ውጤቶች ጋር አሰናስለው ብዙዎች በተለያየ መድረክ እና አጋጣሚ ሥጋታቸውን ሲገልጹ ይደመጣሉ፡፡ በተለይም ደግሞ ባለፉት ሁለት እና ሦስት ዓመታት በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች