ምጣኔ ሀብት

የአፍሪካ ልማት ፈንድ ለኢትዮጵያና ለሌሎች ታዳጊ ሀገራት የሚውል 11 ቢሊዮን ዶላር አሰባሰበ

የአፍሪካ ልማት ባንክ ቡድን ዝቅተኛ ወለድ ያለው ብድርና ዕርዳታ የሚሰጠው ተቋም የሆነው የአፍሪካ ልማት ፈንድ ለ17ኛው የሀብት ማሰባሰቢያ ዑደት ከ43 አጋሮች 11 ቢሊዮን ዶላር አግኝቷል። ይህም በዓለም አቀፍ ደረጃ የበጀት እጥረትና የዕርዳታ መቀነስ ባለበት...

የአሜሪካ ዶላር በ154.7 ብር ሲሸጥ፣ የውጭ ምንዛሪ ድልድል ያገኙ ባንኮች ቁጥር ከበፈቱ ወርዷል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ  ባካሄደው 12ኛው ዙር የውጭ ምንዛሪ ጨረታ፣ አንድ የአሜሪካን ዶላር በአማካይ 154.7 ብር የተሸጠ ሲሆን፣ በጨረታው የውጭ ምንዛሪ ድልድል ማግኘት የቻሉት የንግድ ባንኮች ቁጥር ቅናሽ አሳይቷል። ብሔራዊ ባንኩ ታህሳስ 7 ቀን 2018 ዓ.ም....

ብሔራዊ ባንክ 50 ሚሊዮን ዶላር የውጭምንዛሪ ለ12ኛ ጊዜ ለጨረታ አቀረበ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በየሁለት ሳምንቱ ለማካሄድ ባስቀመጠው እቅድ መሠረት 12ኛውን ዙር የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ማክሰኞ ታህሳስ 7 ቀን 2018 ዓ.ም.  እንደሚያካሂድ አስታውቋል። ባንኩ በዚህ ዙር ለጨረታ ያቀረበው አጠቃላይ የገንዘብ መጠን 50 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር...

“የዋጋ ግሽበትን ለመቀነስ በቅድሚያ ፍላጎት ያለው መንግሥት” ያስፈልጋል

የኢትዮጵያ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ዕድገት እየታየበት መሆኑንና በልዩ ልዩ የኢኮኖሚ መለኪያዎች አንጻር ሲታይ አበረታች ውጤቶች እየተመዘገቡበት መሆኑን ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ከትናንትና ወዲያ የ 3 ነጥብ 4 ቢሊዮን ዶላር የተራዘመ ብድር አቅርቦት መርሃ...

በዲጂታል ብር ዙሪያ ጥናት መጀመሩ ተነገረ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በገንዘብ ዘርፍ እየታየ ያለውን ዓለም አቀፍ ለውጥ ተከትሎ "የማዕከላዊ ባንክ ዲጂታል ገንዘቦችን" በተመለከተ ጥናት በማድረግ ላይ መሆኑን አስታወቀ። የብሔራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ዲጂታል ግብይቶች በእጅጉ እያደጉ ቢሄዱም፣ ጥሬ ገንዘብ አጠቃቀም...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች