ምጣኔ ሀብት

መንግሥትን እና ባለድርሻውን ያገናኘው የምክክር መድረክ

ባሳለፍነው ሐምሌ 18 እና 19 ቀን 2015 ዓ.ም የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት እና ፓን አፍሪካ የንግድና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት በጋራ ያዘጋጁት የምክክር መድረክ በስካይ ላይት ሆቴል ተካሒዷል፡፡ በመድረኩ በአግሮ-ፕሮሰሲንግ፣ ቱሪዝም እና ኢ-ኮሜርስ...

የሥራ ፈጣሪው አቶ መሠረት – ቤዝ ኢትዮጵያ ኢንተርናሽናል

አቶ መሠረት መኮንን ይባላሉ፡፡ የኤን.ኤም ሲ ሪል ስቴት መሥራች እና ባለቤት ሲሆኑ በቅርቡ በ8ነጥብ 5 ቢልዮን  600 በላይ ቤቶችን ለመገንባት ግንባታ ጀምረዋል፡፡  አቶ መሠረት በተጨማሪም የቢዝ  ኢትዮጵያ ኢንተርናሽናል ሆቴል ባለቤት የሆኑት አቶ መሠረት በቱሪዝም...

የኢትዮ-ቴሌኮምና ንግድ ባንክ አጋርነት ቱሩፋቶች!

ዓለም ወደ አንድ መንደር እየተቀየረች ነው፡፡ ቴክኖሎጂ የሺህ ዘመናት የሰው ልጅ የድካም ጉዞን እረፍት ሰጥቷል፡፡ የሰው ልጅ የአዕምሮው ምጥቀት፣ የሥልጣኔው ፍጥነት ልፋት የበዛው የሕይወት ውጣ ውረድን በእጥፍ ድርብ አቅልሎለታል፡፡ ዓለምን በሦስት ጎራ ከፍሎ የነበረው...

ግጭቶችን ለመፍታት ገንቢ የኾነ ምሕዳር መፍጠር!

የፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያ አዲሱ የኢንቨስትመንት አብዮት!

ፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያ በኢትዮጵያ የንግድ ሥርዓት ውስጥ ያለውን ቅጥ ያጣ የአምራችና የተጠቃሚ ግንኙነት ለማሳለጥ በዘርፉ ኢንቨስት ለማድረግ የመጣ ድርጅት ነው፡፡ ድርጅቱ ከተቋቋመ ገና ጥቂት ዓመት ቢኾንም በሀገሪቱ ላይ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ተቀባይነትን እያገኘ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች