ርዕሰ አንቀጽ

መንግሥት በ‹‹ቁጭ በሉ›› አካሔድ የሚያድነው ሃገር አይኖርም!

በኢትዮጵያ ግራ ዘመሙ ኃይል የሃገረ መንግሥቱን ሕልውና መበየን የሚያስችለውን ሥልጣን ከተቆናጠጠበት ጊዜ አንስቶ ማኅበረ ፖለቲካዊ ተቃርኖዎች ይበልጥ እየተወሳሰቡ መጥተዋል፡፡ በተለይም በሃያ ሰባት ዓመቱ የህወሓት/ኢሕአዴግ አገዛዝ ዘመን እነኚህ ነገ ከነግ ወዲያ እየፈረጠሙ ወደ መጠፋፋት የሚያደርሱ...

የሚመለከተው አካል ጥብቅ ቁጥጥር ያድርግ!

የቻይና አካል ኾና በራስ ገዝ የምትተዳደረው ሆንግ ኮንግ ከሲጋራ የፀዱ አካባቢዎችን ለመፍጠር  የተለያዩ ጥብቅ እርምጃዎችን ስትወስድ ቆይታለች። ከሰሞኑ ደግሞ አጫሾችን አፍጥጦ በመመልከት ሲጋራ የሚጨስባቸውን ቦታዎች ለመቀነስ እየሞከረች ትገኛለች፡፡ የቁጥጥሩ ሂደቱም ፍሬ ያፈራ ይመስላል። በ1980ዎቹ...

ለቤተ ክርስቲያን ዘመንን መዋጀት መንግሥታትን መምሰል አይደለም!

ጥንታዊቷ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መልከ ብዙ በሚባል ፈተናዎች ውስጥ እያለፈች ነው፡፡ በርግጥ የሃይማኖቱ አባቶች እንደሚናገሩት ክርስትና ከመከራ የተለየ ታሪክ እና መገለጫ ኖሮት አያውቅም፡፡ ያም ኾኖ ግን በኢትዮጵያ አሁናዊ ተጨባጭ ሁኔታ ቤተ ክርስቲያኒቱ...

ኢትዮጵያ ለብልጽግና ሸሪኮች ‹‹ገነት›› ኾና አትሰነብትም!

በኢትዮጵያ የዛሬ ሁለንተና ውስጥ የ‹‹ሰላም እና ደህንነት›› ጉዳይ ዐቢይ እና አንገብጋቢ አጀንዳ ኾኖ መቀጠሉ እጅግ ያሳዛናል፡፡ እውነታው ግን ከዚህ አንዲት ጋት እንኳን ፈቅ ሊል አልቻለም፡፡ የአንድ የምርጫ ዘመን ዕድሜን በሥልጣን ያሳለፈው የዐቢይ አሕመድ መንግሥትም...

ሕዝብ በመንግሥት ተስፋ ለመቁረጥ ከዚህ በላይ ምን ይጠብቃል?!

በቅርቡ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ እና የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ስብሰባ አካሒደዋል፡፡ ከስብሰባው መጠናቀቅ በኋላም ፓርቲው በተወያየባቸው አጀንዳዎች ዙሪያ የዐቋም መግለጫ አውጥቷል፡፡ የፓርቲው ፕሬዝዳንት ዐቢይ አሕመድም ለአባላቱ ዘለግ ያለ መልዕክት ያስተላለፉበት ቪዲዮ በብሔራዊ የቴሌቭዥን ጣቢያዎች...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች