ሰሞነኛ

ኢትዮጵያ አሁንም በሕዳሴው ግድብ ዙሪያ ለመነጋገር በሯ ክፍት ነው

ይህ ግዙፍ ግድብ ከፍተኛ መጠን ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል የሚያመነጭ ሲሆን፣ ይህም ለበርካታ የአገሪቱ ዜጎች የኤሌክትሪክ ብርሃን እንዲያዩ ዕድል እንደሚፈጥር ሚኒስትሩ አመልክተዋል። የታላቁ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ መንግሥት 46 በመቶ የሚሆነው የኤሌትሪክ የማያገኘው የኢትዮጵያ ሕዝብ የኃይል ተጠቃሚ...

አምባሳደር መለስ ዓለም(ዶ/ር) ያዘጋጁት አዲስ መጽሐፍ በደማቅ ሥነ ሥርዓት ተመረቀ

በአምባሳደር መለስ ዓለም (ዶ/ር) የተጻፈው "የኢትዮጵያና የኬንያ ስጋትና ተስፋ" የተሰኘ መጽሐፍ ተመረቀ። በ8 ምዕራፍ ተቀንብቦ በ306 ገጽ የቀረበው መጽሐፉ በኢትዮጵያና ኬንያ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚዳስስና ፖለቲካዊ ብልሃቶችን ተንትኖ የሚያሳይ ነው። በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ ላይ የኢጋድ...

ከነፃነት ተምሳሌቷ ኢትዮጵያ ጋር የጀመርነው ወዳጅነት ይቀጥላል

‎‎ኢትዮጵያዊው ባለሀብትና ስራ ፈጣሪ ቡርኪናፋሶ ተገኘ !‎በተደጋጋሚ ወደ ቡርኪናፋሶ በማምራት ኢብራሂም ትራኦሬ መንግስት ጋር ባደረገዉ ስምምነት የተለያዩ ኢትዮጵያ  ሰራሽ ምርቶችን ለቡርኪናፋሶው ኤክስፖርት በማድረግ ላይ የሚገኘዉና የሀገራችንን በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ እድገት እያስተዋወቀ ያዉወ ኢንዱስትሪያሊስት ኢንጂነር ቢጃይ...

ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ በኖርዌይ ፅንፈኛ ወጣት ተገደለች

ባሳለፍነው እሁድ ነሐሴ 18/ 2017 ዓ/ም የኖርዌይ ዜግነት ያላት የ34 ዓመቷ የኦሮሞ ተወለጅ ታሚማ ንብራስ ጁሃር በኦስሎ ከተማ መገደሏ ተገለጸ። ተሚማ የተገደለችው በኦስሎ ከተማ በምትሰራበት “ጄምት” (Gemt) ተብሎ በሚጠራ የህፃናት ተራዕዶ ድርጅት ውስጥ መሆኑ...

የህዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ጂኦ ፖለቲካዊ አንድምታ

አብዱራሃማን ሰይድ፤አሁን ላይ ግድቡን የተመለከቱ የመዋቅርና ሌሎች ጉዳይ ለመወያየት ጊዜው አልፏል በማለትም “ካሁን በኋላ ግድቡ ላይ ጉዳት ቢደርስ በታችኛው ተፋሰስ አገራት በተለይም ግብጽ እና ሱዳን እንዲሁም ኢትዮጵያ ላይ ጉዳት ስለሚደርስ ግድቡን እንዴት እናስተዳድር የሚለው...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች