ስፖርት

በጃፓን በተካሄደ የግማሽ ማራቶን በወንዶች አትሌት ዳዊት ወልዴ አሸነፈ

በጃፓን ጊፉ ከተማ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ዳዊት ወልዴ በአንደኝነት ሲያሸንፍ፣በሴቶች ውድድር አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ ሁለተኛ ደረጃን ይዛለች ። አትሌት ዳዊት ውድድሩን 1፡00፡06 በሆነ ሰዓት በመግባት በበላይነት አጠናቀዋል ። በሴቶች በተካሄደው ውድድር አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ...

በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ አርሰናል እና ባርሴሎና ለፍጻሜ ደረሱ

በሴቶች የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታ አርሰናል ከሜዳው ውጭ ወደ ፈረንሳይ ተጉዞ ሊዮንን 4 ለ 1 አሸንፏል። በሊዮን በተደረገው  ጨዋታ ማሪዮና ካልደንቲ ፣ አሊሲያ ሩቶ ፣  ኬትሊን ፎርድ እና ኢንድለር በራሷ መረብ ላይ...

በሴቶች የለንደን ማራቶን አትሌት ትዕግስት አሸነፈች

በ45ኛው የለንደን ማራቶን በሴቶች ምድብ የፓሪስ ኦሊምፒክ የብር ሜዳሊያ ባለቤቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በአንደኝነት አጠናቅቃለች፡፡ አትሌት ትግስት ርቀቱን ለመጨረስ 2 ሠዓት ከ15 ደቂቃ ከ50 ሠከንድ ፈጅቶባታል፡፡ በዚሁ ውድድር መርሐ-ግብር ኬንያዊቷ አትሌት ጄፕኮስፔ ሁለተኛ እንዲሁም አትሌት ሲፋን...

የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ

መነሻና መድረሻውን መስቀል ዐደባባይ ያደረገው የ2017 ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ፡፡ የሩጫ ውድድሩን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ሲሆን፤ ውድድሩም የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 4ኛ ዓመት ዝግጅትን...

አርሰናል እና ክሪስታል ፓላስ ነጥብ ተጋርተዋል

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ34ኛ ሳምንት መርሃ ግብር አርሰናል እና ክሪስታል ፓላስ ሁለት አቻ ተለያይተዋል። ማምሻውን በኤምሬትስ  ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ጃኮብ ኪዎር እና ሊያንድሮ ትሮሳርድ ለመድፈኞቹ ጎሎቹን ከመረብ ላይ አሳርፈዋል። ኤቤሬቺ ኤዘ እና ጂን-ፍሊፕ ማቴታ ለክሪስታል ፓላስ ግቦቹን...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች