ቅኝት

ቅጥ ያጣው የሙስና ገመና!

ሳሙኤል የተሻወርቅ “ትበላለህ ግን አትጠግብም” ነበር ያለችው ሴትየዋ። መቸም እንዲህ ዐይነቱ በሽታ አይጣል ነው። ገፈታቸው ካንዲት እንጀራ በላይ ያስተናግድ ይመስል ያለ ልክ ያግበሰብሱና በአደባባይ መትፋት እና መተፋትን ባህል አደረጉት። በመጨረሻም እነሆ በልተው የማይጠግቡ ፣ ጠጥተውም...

መሲሁን ያጣው አየር መንገዳችን! ሳሙኤል የተሻወርቅ

ለውጥ ስንል እድገት ለማለት ይመስለኛል። ለውጥ ከሌለ እድገት አይታሰብም። የሰው ሳይሆን የአሰራር ለውጥ። የፖሊሲ ለውጥ፣ የአስተሳሰብ ለውጥ። ወንበሩን ብቻ ይዘህ እንደ ሰልጣኝ ሰራዊት ባለህበት እየተራመድክ ተለወጫለሁ ካልከኝ ግን ሕዝብን ሳይሆን ራስህን እያሞኘህ መሆኑን አትዘንጋ።...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች