ዜና

ለቀድሞዋ ርዕሰ ብሔር ሳህለወርቅ ዘውዴ የምስጋና መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

የምስጋና ፕሮግራሙን ያዘጋጁት በበጎ ፍቃድ የተሰባሰቡ ሴቶችና በሴቶች የሚመሩ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች መሆናቸውን ሰምተናል። ዝግጁቱም ፕሬዝዳንቷ በስራ ዘመናቸው ላከናወኗቸው ስራዎች ምስጋና ለማቅርብ ያለመ መሆኑ ተነግሯል። የመጀመሪያዋ የኢፌዴሪ ሴት ፕሬዚዳንት የነበሩት ሳህለወርቅ ዘውዴ በፕሬዚዳንትነት ዘመናቸውና በዲፕሎማትነታቸው የሴቶችን...

‹‹ከእኛ ቁጥጥር ውጭ የሆኑ ነገሮች ሊኖሩ ይችላሉ››

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በመጪው ዓመት ጥር ወር ላይ ዋናውን የምክክር ጉባኤ ለመጥራት “የሚቻለውን ጥረት” እያደረገ መሆኑን አስታወቀ። ኮሚሽኑ ከነሐሴ 18፤ 2015 ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ የጉባኤውን ተሳታፊዎች መለየት እንደሚጀምርም ይፋ አድርጓል።...

“መንግሥት የጋሞ ሕዝብ የክልልነት ጥያቄን እያፈነ ይገኛል”

የጋሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ጋዴፓ) የጋሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ጋዴፓ) አዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክላስተር ክልል አደረጃጀት የጋሞ ሕዝብ ፍላጎት ያልወከለና በሕገ መንግሥቱ የተቀመጠውን “ማንኛውም ብሔር ብሄረሰብ የራሱን ክልል የመመስረት መብት” ያላከበረ ነው ሲል አደረጃጀቱን እንደማይቀበለው አስታውቋል። ፓርቲው...

ተከሳሾች ጉዳያቸውን የያዙት ዋና ዳኛ እንዲቀየሩ አቤቱታ አቀረቡ

በሽብር ወንጀል ክስ የቀረበባቸው አራት የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች እና ሌሎች 19 ተከሳሾች፤ ጉዳያቸው የሚመለከተውን ችሎት በሰብሳቢነት የሚመሩት ዳኛ ከቦታቸው እንዲነሱ ጥያቄ አቀረቡ። የተከሳሾችን አቤቱታ በጽሁፍ የተቀበለው ፍርድ ቤቱ፤ አቤቱታውን መርምሮ ትዕዛዝ ለመስጠት ለሚቀጥለው ዓመት...

በመከላከያ ሠራዊት እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ ሲካሔድ ሰነበተ

ባሳለፍነው ሳምንት በተለያዩ የአማራ ክልል አካባቢዎች በመከላከያ ሰራዊት እና በፋኖ መካከል የተኩስ ልውውጦች ሲካሔዱ እንደሰነበቱ እና ብዙዎችም ሙት እና ቁስለኛ መኾናቸው ተሰምቷል፡፡ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ደንቢያ ወረዳ ጯሂት ከተማ ሠመረቻ በተባለ አካባቢ በመከላከያ ሠራዊት...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች