Uncategorized

ቅዱስነታቸው ያስተላለፉት አባታዊ የኀዘን መልእክት

መልእክተ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክበስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡ ‹‹ወረሰዩ አብድንቲሆሙ ለአግብርቲከ መብልዐ ለአዕዋፈ ሰማይ፣ ወሥጋሆሙኒ ለጻድቃኒከ ለአራዊተ ገዳም፦ የአገልጋዮችህንም በድኖች ለሰማይ ወፎች መብል አደረጉ፥ የቅዱሳንህንም ሥጋ ለምድር አራዊት።››(መዝሙረ ዳዊት ፸፰፥፪) በአርሲ ሀገረ ስብከት...

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል ተግባሩን አጠናክሮ ይቀጥላል

የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል እያደረገ ያለውን ተግባር አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ በሰው...

የጥንቃቄ መልዕክት

‎ከሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት ጋር በተያያዘ እርስዎ በአካል ወደ ባንካችን ቅርንጫፎች ሳይመጡ በስልክ ተደውሎ የሚሰጥ ምንም አይነት አገልግሎትም ሆነ የአሠራር ሂደት የሌለን መሆኑን እያሳወቅን፤ የይለፍ ቃልዎን ለሌላ ሶስተኛ ወገን ተጋላጭ ባለማድረግ በጥንቃቄ እንዲገለገሉ እናሳውቃለን፡፡ እንዲሁም...

ሮማኒያ ላይ የተሰነዘረው የሩሲያ ድሮን ጥቃት ዓለምን አስቆጣ

በዩክሬንና ሞልዶቪያ ድንበር አቅራቢያ በምትገኘው የሮማኒያ ከተማ ጋላቲ ውስጥ የሚገኝ የአፓርታማ መኖሪያ ሕንጻ በሩሲያ ድሮን መመታቱን ተከትሎ፣ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃልኪዳን (ኔቶ) እና የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያን በፅኑ አውግዘዋል። በጥቃቱ ምክንያት በህንጻው 10ኛ ፎቅ ላይ...

በኢትዮጵያ በቴሌግራም የሚደረግ የክሪፕቶ ግብይት (P2P Trading) ሊቆም ነው

በቴሌግራም ላይ ክሪፕቶ ግብይት መድረክ የሆነው ዋሌቴ (Wallet)፣ ከግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በኢትዮጵያ ብር የሚደረጉ የክሪፕቶ ግብይቶችን (P2P Trading) እንደሚያቆም አስታውቋል። ይህ ውሳኔ የተወሰደው የሀገሪቱን የፋይናንስ ህግ መሰረት አድርጎ እንደሆነ ነው የገለጸው። ከተጠቀሰው ቀን...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች