ቅኝት

በፌደራል መንግስት እና በህወሓት መካከል ያለው “መካረር”፤ “በንግግር” እና “በድርድር” እንዲፈታ ጥሪ ቀረበ

 በፌደራል መንግስት እና በህወሓት መካከል ያለው “መካረር” ዳግም ወደ ጦርነት ያመራል የሚል “ከፍተኛ ስጋት” እንዳለው የገለጸው  ቅድሚያ ለሰብአዊ መብቶች ኢትዮጵያ የተባለው የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅት፤ ጉዳዩ “በንግግር” እና “በድርድር” እንዲፈታ ጥሪ አቀረበ። ድርጅቱ መንግስት በትግራይ ክልል...

ሃይማኖቱን እንኳ ተዉለት !

በዓለም ከድካም በቀር ምንም ላልተረፈው፤ የዕለት ተዕለት ሕይወቱን ለማሸነፍ ብርቱ ትግል ለሚያደርገው፤ መሠረታዊ የሚባሉ ነገሮችን ለሟሟላት ብቻ ሲለፋ ዘመኑን ለሚፈጀው፤ ቢከፋው፣ ቢያዝን፣ ቢመረው በምድር ምንም መጽናኛ ለሌለው፣ ለዚህ ምስኪን ሕዝብ… ልቡ ሲበርደው፤ አንጀቱ አልችል...

በምርጫ ጣቢያ ደረጃ ያሉ የጸጥታ ሁኔታዎችን መከታተል የሚያስችል “የቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት” ሊዘረጋ ነዉ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በምርጫ ጣቢያ ደረጃ ያሉ የጸጥታ ሁኔታዎችን የሚከታተልበት “የቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት” (early warning system) ለመዘርጋት ጥናት እያደረገ መሆኑን የቦርዱ ዋና ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ አስታወቁ። ቦርዱ ባለፈው ሳምንት ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ባካሄደው...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች

👉 2017 ዓ.ም ይቻላል ተብለው ያልታሰቡ ጉዳዮች የተከናወኑበት እና የስኬት ዓመት ነበር፣ 👉 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የግብርና መር ፖሊሲ ይከተል ነበር ይህንን ወደ ብዝሀ ዘርፍ ቀይረን በእጅጉ ውጤታማ ሆነናል፣ 👉 በአንድ ሴክተር ላይ ተንተርሶ መስራት ከድህነት አረንቋ...

በታራሚዎች ላይ “የአማራጭ ቅጣትን” ለመተግበር የሚያስችል የአዋጅ ረቂቅ በቅርቡ ለፓርላማ ሊቀርብ ነው

የፍትሕ ሚኒስቴር በእስር የሚቆዩ ታራሚዎችን ቁጥር “ከፍተኛ በሆነ መንገድ” ለመቀነስ ያስችላል ያለውን “የአማራጭ ቅጣት ስርዓትን” ለመተግበር ረቂቅ አዋጅ ማዘጋጀቱን አስታወቀ። የአዋጁ ረቂቅ በቅርቡ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደሚቀርብም ሚኒስቴሩ ገልጿል።  መስሪያ ቤቱ ይህን የገለጸው፤ የሚኒስቴሩን...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች