የግዮን እንግዳ

‹‹ምዕራባውያን በቋንቋችን ሳይንስ እንዳናውቅ ሲሠሩ ነበር››

ልጅ ኤልያስ (የአማርኛ ሳይንስ ኮሌጅ መሥራችእንግዳችን ልጅ ኤልያስ በቀደመው የግዮን መጽሔት ቁጥር 225 ዕትም በነበራቸው ቆይታ በፈጠራና ሳይንስ ዕውቀቶች የላቀ ዐቅም ያለው የተማረ ትውልድ ለመፍጠር መደረግ ስለሚገቧቸው የሥርዓተ ትምህርት ለውጦች ሰፋና ዘርዘር ያሉ አስተያየቶችን...

“የአንድ ክፍለ ዘመን ታሪክ በመሆኑ ለሕብረተሰቡ መድረስ አለበት”

ወንድወሰን ከበደ (ጋዜጠኛና መድረክ መሪ) ወንድወሰን ከበደ የተዋጣለት መድረክ መሪ በመሆን በኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ኢንዱስትሪ ውስጥ የራሱን አሻራ ያሳረፈ ሰው ስለመሆኑ በርካታ ባለሙያዎች ምሥክርነታቸውን ይሰጣሉ፡፡ እርሱም ቢሆን፣ ገና ከአፍላ ወጣትነት ዕድሜው አንስቶ የተሰጠውን ይህንን ሙያ...

“አዲስ ነገር የመቀበል ፍላጎት ያላቸው ሚሊዮን ወጣቶች አሉ”

ልጅ ኤልያስ ጥላሁን(የአማርኛ ሳይንስ ኮሌጅ መሥራች) ኢትዮጵያ ውስጥ ‹‹የአማርኛ ሳይንስ ኮሌጅ›› ለመክፈት እንቅስቃሴ ውስጥ የገቡ ሰው ናቸው፡፡ ለመኾኑ እንዲህ ያለው መሻታቸው ከየት ተወለደ? ትልሞቻቸውና ግቦቻቸውን ወደ ተግባር ለመተርጎምስ ምን ዐይነት ምዕራፎችን አለፉ? የእንቅስቃሴያቸው አሁናዊ ቁመናስ...

“ይኼ ኮሌጅ ለእኛ ብቻ ሳይኾን ለአፍሪካም ጭምር የሚጠቅም ነዉ”

ልጅ ኤልያስ ጥላሁን(የአማርኛ ሳይንስ ኮሌጅ መሥራች) የዛሬው እንግዳችን ልጅ ኤልያስ ኢትዮጵያ ውስጥ ‹‹የአማርኛ ሳይንስ ኮሌጅ›› ለመክፈት እንቅስቃሴ ውስጥ የገቡ ሰው ናቸው፡፡ ለመኾኑ እንዲህ ያለው መሻታቸው ከየት ተወለደ? ትልሞቻቸውና ግቦቻቸውን ወደ ተግባር ለመተርጎምስ ምን ዐይነት ምዕራፎችን...

“ዩኒቨርሲቲ ለመክፈት ያስፈለገኝ በዘርፉ መሥራት የሚችል ዕውቀት ያለው ትውልድ ለማፍራት ነው”

ልጅ ኤልያስጥላሁን (የአማርኛ ሳይንስ ኮሌጅ መሥራች) በኢትዮጵያ ‹‹ዘመናዊ›› የሚባለው የትምህርት ሥርዓት ተግባራዊ መኾን በጀመረበት ያለፈው አንድ ምዕተ ዓመት፣ በስፋት ከሚነሱበት ትችቶች አንዱ የትምህርት ቋንቋን የሚመለከት ነው፡፡ ከሁለተኛ ደረጃ አንስቶ እስከ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመማሪያ ቋንቋው...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች