ህወሃት በኤርትራ ፅህፈት ቤት መክፈቱ ተገለፀ

Date:

የህወሃት እና የሻዕብያ ግንኙነት ስር እየሰደደ መሆኑን ያመለከቱት የባይቶና ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ክብሮም በርሀ፥ የህዉሓት ቡድን ፅሕፈት ቤቱን ሙሉ በሙሉ ከትግራይ ዉጭ በማድረግ በኤርትራ ሰንዓፈ ላይ መክፈቱን አጋልጠዋል።

የጥቂት አመራሮችን ጥቅም ለማረጋገጥ ትግራይን ለማውደም እየተሞከረ እንደሆነ አቶ ክብሮም ጨምሮ ገልፆል።

ከኤርትራ ጋር ግንኙነት ፈጥረናል” በሚል የህወሓት አመራሮች ህዝብን ያለፍላጎቱ ወደ ኤርትራ ድንበሮች እየወሰዱት እንደሆነም አስታውሰዋል ሲል ኢትዮሊንክ ዘግቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ምንገድ ላይ

(በእውቀቱ ስዩም) በቀደም ከሆነ ቦታ ተነስቼ ወደ አልሆነ ቦታ ስራመድ...

ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነ ኢየሱስ በጡረታ ከኃላፊነታቸው ተሰናበቱ

የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያንና የአዲስ አበባ አገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ...

አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ አዲስ መግለጫ አወጣች

ታዋቂዋ አትሌት ጉዳፍ ጸጋዬ ለስፖርት ወዳጆችና ለደጋፊዎቿ ወቅታዊ መረጃ...