መድን ድርጅት በሦስት ወር ከ11.3 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ አገኝ

Date:

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በ2018 የበጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከብር 11.3 ቢሊዮን በላይ ጠቅላላ የአርቦን ገቢ ማግኘቱን አስታውቋል።

ይህ ውጤት ድርጅቱ ከታለመው ግብ በ8.5% እንዲበልጥ ያስቻለው ሲሆን፣ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር አስደናቂ የሆነ የ58% ዕድገት ማሳየቱን ጠቁሟል።

ከዚህም በተጨማሪ፣ ድርጅቱ የኢንቨስትመንት ገቢ ብር 316 ሚሊዮን በመድረስ የ102.5% ዕድገት ማስመዝገቡን የገለፀ ሲሆን አስተማማኝ የመድን መፍትሄዎችን በማቅረብ እና በኢንዱስትሪው ውስጥ ዘላቂ ዕድገትን በማስመዝገብ ረገድ ያለውን ጽኑ ቁርጠኝነት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...