ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ለ50 ሺህ ሕጻናት የሰፖንሰርሺፕ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ አስጀመረ

Date:


“#የእኔምልጆችናቸው”


የካቲት 27/2018 ዓ.ም ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ፣ ከበጎ ፈቃደኛ ሴት ጋዜጠኞች፣ ደራሲያንና ምሁራን ጥምረት ጋር በመሆን “የእኔም ልጆች ናቸዉ ” በሚል መሪ ቃል ለከፋ ችግር ለተጋለጡ 50 ሺህ ሕጻናት የሚውል እና ለ15 ቀናት የሚቆየው ልዩ የቤተሰብ ስፖንሰርሺፕ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር በሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ትዕግስት አባተ፣ የሜሪ ጆይ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ ሲ/ር ዘቢደር ዘውዴ፣የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በጎ ፍቃደኛ አርቲሰቶች እና ጋዜጠኞች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላችው የክብር እንገዶች በተገኙበት ቀጥታ በአባይ ቲቪ እና ዩትዩብ ቻናሎች ዛሬ ተጀምሯል፡፡

እርስዎ ሸር በማድረግ ላልሰሙት እናድርስ! ህፃናትን ስፖንሰር በማድረግ እንደግፍ!

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...

ከ 50 ሚሊዮን በላይ መራጮች በማንዋልና በዲጂታል ተመዝግበዋል

ከየካቲት 28_መጋቢት 28 የመራጮች ምዝገባ ሲካሄድ እንደነበር ይታወቃል። በተለያዩ ጉዳዮች...