ሰዎቹ የእንስሳት መኖ እየተመገቡ ነው

Date:

“የሱዳን ኤል ፋሸር ነዋሪዎቹ ከእንስሳት መኖ እና የቆሸሸ ምግብ እየበሉ ነው”  የአለም ምግብ ፕሮግራም/WFP/

የዓለም ምግብ ፕሮግራም በከተማዋ በሱዳን ጦርነት ሳቢያ ከፍተኛ የሰብዓዊ ቀውስ ተፈጥሯል ብሏል። በዚህም ሳቢያ የኤል ፋሸር ነዋሪዎች የእንስሳት መኖ እና የቀሸሸ የምግብ ተረፈ ምርት መመገብ በህይወት ለመቆየት የቀራቸው ብቸኛ አማራጭ መሆኑን ነው ድርጅቱ ያሳወቀው።

ድርጅቱ ወደ 250,000 ለሚጠጉ ሰዎች ምግብ እንዲገዙ የዲጂታል እርዳታ ድጋፍ ቢያቀርብም በገበያ ላይ የሚቀረው ምግብ እየቀነሰ እና ፍላጎቱ እየጨመረ መጥቷል ብሏል።

በከተማዋ የተከሰተው ዓይነት አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ፍላጎት መቼም ተከስቶ አያውቅም ያለው WFP ባለጅርሻ አካላት ርብርብ እንዲያደርጉ ተማጽኗል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...