ስምረት ፓርቲ ጋዜጣዊ መግለጫ

Date:

ስምረት ፓርቲ የመጀመሪያውን ጋዜጣዊ መግለጫ ሊሰጥ ነው፡፡ በእነአቶ ጌታቸው ረዳ የተመሰረተውና ከምርጫ ቦርድ ቅድመ እውቅና የተሰጠው ‹‹ስምረት›› ፓርቲ የመጀመሪያውን ጋዜጣዊ መግለጫ በአዲስ አበባ እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡

ፓርቲው “ለመንግስት መገናኛ ብዙሀን” በላከው ጥሪ እንዳስታወቀው፣ መግለጫውን የሚሰጡት አቶ ጌታቸው ረዳና ሌሎችም የፓርቲው አመራሮች ናቸው፡፡ መግለጫው ግንቦት 23 ቀን በሸራተን አዲስ ሆቴል እንደሚሰጥ ለመረዳት ችለናል፡፡ ስምረት ፓርቲ በተጨማሪም በዚህ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንዲገኙ በትግራይ ክልል ላሉ ሚዲያዎችን የጥሪ ደብዳቤ ልኳል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...