ቄራዎች ድርጅት 65 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው ማሽኖችን አስገባ

Date:

ጠረኑ ተረፈ ምርት ሲቀቀል የሚፈጠር ሲሆን ይህንም የሚያሥቀሩ ማሽኖች ብልሽት ሲገጥማቸው የሚከሰት እንደሆነ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አታክልቲ ገ/ሚካኤል ተናግረዋል፡፡

ማሽኖቹን በአዲስ በመተካት፣ ሽታውን በዘላቂነት ለማስወገድ እየተሰራ ነው ሲሉም ተናግረዋል፡፡

በቅርቡ 65 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው ለተረፈ ምርት የሚሆኑ ማሽኖችን አስገብተናል ያሉ ሲሆን አሁንም የሚመጡ አሉ ብለዋል፡፡

ይህ መጥፎ ጠረን በአካባቢው የሚስተዋለው የመሳሪያዎች ብለሽት ሲያጋጥም አልፎ አልፎ ነው እንጂ ሁሌ አይደለም ሲሉም ተናግረዋል፡፡

(አራዳ ኤፍ ኤም)

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...