በኢትዮጵያ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሰልጣኞች ቁጥር በሦስት ዓመት ውስጥ በ50 በመቶ ቀንሰ

Date:

በኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ዓመታት ውስጥ ወደ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋማት የሚገቡ ሰልጣኞች ቁጥር ከ50 በመቶ በላይ መቀነሱ ተረጋገጠ።

ይህ ከፍተኛ መቀነስ አገሪቱ የወጣቱን የሥራ ኃይል በኢንዱስትሪ ክህሎት ለማብቃት እየጣረች ባለችበት ወቅት መከሰቱ በዘርፉ ባለሙያዎች ዘንድ ስጋትን ፈጥሯል።

የአገር አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ጥናት ሪፖርት እንደሚያሳየው፣ በ2013 የትምህርት ዘመን 478 ሺህ 910 የነበረው የሰልጣኞች ቁጥር ወደ 213 ሺህ 663 ዝቅ ብሏል።

ይህ ከፍተኛ የቁጥር መቀነስ አገሪቱ ወጣቱን የሥራ ኃይል በኢንዱስትሪ ክህሎት ለማብቃት በምታደርገው ጥረት ላይ ከፍተኛ ስጋት የፈጠረ ሲሆን፣ ለውድቀቱም የፖሊሲ ለውጥና ማኅበራዊ አመለካከቶች እንደ ዋና ምክንያት ተጠቃሽ ሆነዋል።

ዝርዝሩን ያንብቡ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...