ባካሪ ሳኛ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በመገኘት ውይይት አድርጓል

Date:

የቀድሞው የአርሰናል፣ ማንቸስተር ሲቲ እና ፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ባካሪ ሳኛ ወደ አዲስ አበባ መምጣቱ የሚታወቅ ሲሆን በፌዴሬሽኑ ጽሕፈት ቤት ተገኝቶ ልምዱን አካፍሏል።

ሳኛ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ባሕሩ ጥላሁን ጋር ባደረገው ውይይት ፌዴሬሽኑ በወጣቶች እግር ኳስ ልማት ላይ ሊሰራቸው ስለሚገቡ ሥራዎች እና ልንከተለው በሚባው ተሰጥኦን በለጋ እድሜ የመለየት ሂደት ዙርያ ያተኮረ ሲሆን ሳኛ ባቋቋመው የወጣቶች እግር ኳስ ልማት ተቋም ተሰጥኦ ልየታ (talent identification) በምን መልኩ እንደሚከናወን ገለጻ አድርጓል። በእግር ኳስ ህይወቱ ካሳለፈው ልምድ በመነሳትም ወጣቶች ሊቀስሙ ስለሚገባቸው ጉዳዮች ልምዱን አጋርቷል።

ባካሪ ሳኛ በቆይታው ማብቂያ ባሕላዊ ልብስ እና የፌዴሬሽኑ ብራንድ የሆነው ሀገሬ ኳስ በማስታወሻነት ተበርክቶለታል።

(© EFF)

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...