‘ ትጥቅ መፍታት ህልም ነው ‘ ሀማስ

Date:



የፍልስጤስሙ ሀማስ አሜሪካ እና እስራኤል መራሽ የውጭ ሀይል ወደ ጋዛ አይገባም ሲል አስጠነቀቀ።

እስራኤል ከጋዛ ጥቅልላ እስካልወጣች ድረስ ትጥቅ መፍታት የሚለው የማይታሰብ ነው ሲል ሀማስ በመሪው በካህሊድ መሻል በኩል መግለጫ ሰጥቷል።

በቅርቡ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ጄ ትራምፕ ጋዛን ይታደጋል በሚል የሰላም ቦርድ ማቋቋማቸው የሚታወስ ሲሆን፣ ሀማስ ግን ቅሬታውን እያቀረበ ይገኛል ።

ወረራ እስካለ ድረስ ራስን መከላከል የፍልስጤማውያን ኩራት ነው ሲሉ በዶሃ (ኳታር) ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል ካህሊድ መሻል።

አክለውም ትጥቃችን ሊያስፈቱን እና እንደወንጀለኛ ሊቆጥሩን ለሚሞክሩት የምናስረክበው መሳሪያ የለም ሲሉ የሀማስ ከፍተኛ ባለስልጣን መሻል አስታውቀዋል።

የሀማስ ቅሬታ በመካከለኛው ምስራቅ ቀጠና ሌላ ውጥረት እንዳይፈጥር ስጋት መጋረጡን ፖለቲከኞች እየተናገሩ ነው።

ቲ አርቲ ወርልድ እንደዘገበው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...