ናይጄሪያ የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫን አሸነፈች

Date:

በሞሮኮ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የሰነበተው የአፍሪካ ሴቶች ዋንጫ ሌሊት ሰባት ሰአት አካባቢ ተጠናቋል።

ለፍፃሜ የደረሱት ሞሮኮና ናይጄሪያ ያደረጉት ጨዋታ ማራኪ ፉክክርን አስተናግዷል።

ሞሮኮዎች በቺዝላን ቼባክና ፣ በሳና ምሶዴ ሁለት ግቦች 2 ለ 0 ሲመሩ ቆይተው በስተመጨረሻ 3 ለ 2 ተሸንፈዋል።

የናይጄሪያን ሶስት ግቦች ኤስቴር ኦኮሮንኮ ፣ ፎላሻድና ጄኒፈር ኢቼጊኒ አስቆጥረዋል።

ሞሮኮ ለሁለት ተከታታይ ግዜያት ለአፍሪካ ዋንጫ ፍፃሜ ደርሳ ስትሸነፍ  ናይጄሪያ ለ10ኛ ግዜ ዋንጫውን አንስታለች።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...