ኢትዮጵያ ከዶላር ውጪ ለመገበያየት እርምጃ እየወሰደች ነው

Date:

ሀገሪቱ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችን ጨምሮ ከሌሎች ሀገራት ጋር በብሔራዊ ገንዘቦች ለመገበያየት ስምምነት ላይ መድረሷን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ አስታውሰዋል።

ይህም የኢትዮጵያን ጥቅም ባስጠበቀ መልኩ ንግድ እና ኢንቨስትመንትን እንደሚያሳልጥ ከኢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል። በተጨማሪም ውሳኔው፦

🔸 ኢትዮጵያ ከበርካታ ሀገራት ጋር የምታደርገውን የንግድ እና ኢንቨስትመንት ግኑኝነት እንደሚያጠናክር፣
🔸 የንግድ ሚዛን ለመጠበቅ እንደሚረዳ፣
🔸 በአንድ መገበያያ ላይ ጥገኛ መሆን የሚፈጥረውን አሉታዊ ተፅዕኖ እንደሚከላከል አንስተዋል።
#Sputnik

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እስከ አምስት ዓመት እስራት የሚያስቀጡ የመረጃ ነጻነት አዋጅ ጸደቀ

ለ15 ዓመታት በስራ ላይ ከቆየው “የመገናኛ ብዙኃንና የመረጃ ነፃነት...

በደቡብ አፍሪካ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተላለፈ ማስጠንቀቂያ

በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኢምባሲ በሀገሪቱ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ እየተከታተለና...

በበጀት አመቱ 22.9 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ እየተሠራ ነው

ከታቀደው 22 ነጥብ 9 ሚሊዮን ዶላር ኩንታል እስካሁን  20...

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...