ወ/ሮ ህይወት የአፍሪካ የባህል ስፖርቶች እና ጨዋታዎች ኮንፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ

Date:

በዙምባብዌ ሀራሬ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ የባህል ስፖርቶች እና ጨዋታዎች ኮንፌዴሬሽን አመታዊው ጉባዔ ላይ እየተሳተፉት የሚገኙት የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ወ/ሮ ህይወት መሀመድ የኮንፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው በዛሬው ዕለት ተሾመዋል።

የሀገራችን 11 ባህል ስፖርቶች የውድድር ህግና ደንብ ወጥቶላቸው አመታዊ ውድድሮች እየተደረጉ ይገኛል።

በሀገር ውስጥ ስፖርቱንና ባህሉን ለማስፋፋት የተሰራው ጥሩ ስራ ፌደሬሽኑን በአህጉራዊ መድረክ ተቀባይነት እንዲኖረው ከማስቻሉም በላይ በአመራርነት ደረጃ ወ/ሮ ህይወት መመረጣቸው በአፍሪካ መደረክ የኢትዮጵያን ስፖርቶች ለማስተዋወቅ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥረለት ይታመናል።
(ባህልና ስፖርት ሚ/ር)

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...