ዝክረ የካቲት 12 የሰማዕታት ቀን!!

Date:

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ/የኢትዮጵያ ጥናት እና ምርምር ተቋም ከባህል እና ስፖርት ሚ/ር፤ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ጋር በመተባባር ዐርብ የካቲት 13 ቀን ከጠዋቱ 3 ሰዓት እስከ 6 ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ራስ መኮንን አዳራሽ የግማሽ ቀን ዐውደ ጥናት አዘጋጅቷል፡፡

ከኢትዮጵያ ምድር አልፎ ለአፍሪካ፣ ለአፍሪካ አሜሪካውያን፣ መላው ጥቁር ሕዝብና ለሰው ልጆች ሁሉ ኢትዮጵያውያን አርበኞች፣ አባቶቻችንና እናቶቻችን የነጻነትን ውድ ዋጋ እና ሰው የመሆን ታላቅ የመንፈስ ክብርንና ልእልናን ከፍ ያደረጉበትን የካቲት 12 የሰማዕታትቀንን ለመዘከር በተዘጋጀው ዐውደ-ጥናት ላይ በክብር እንድትገኙ ተጋብዘዋል፡፡

ቦታ፡- አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፤ ራስ መኮንን አዳራሽ
ቀንና ሰዓት፡- ዐርብ የካቲት 13 ቀን ከጠዋቱ 3 ሰዓት እስከ 6 ሰዓት፤

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚያደርጉት ድርድር እስኪጠናቀቅ ድረስ የተኩስ አቁሙ መራዘሙን አስታወቁ

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፓኪስታን ጥያቄ መሠረት ከኢራን ጋር የገቡትንየተኩስ...

ለኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ የሚውል የ40 ሚሊዮን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ተፈቀደ

የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የልማት ክንፍ የሆነው ኢአይቢ ግሎባል (EIB...

ሃይንከን በአልኮል መጠኑ ጠንከር ያለ ቢራ ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋወቀ

ሃይንከን ኢትዮጵያ በእለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን ዴሰፔራዶስ (Desperados)...