ዝክረ የካቲት 12 የሰማዕታት ቀን!!

Date:

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ/የኢትዮጵያ ጥናት እና ምርምር ተቋም ከባህል እና ስፖርት ሚ/ር፤ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ጋር በመተባባር ዐርብ የካቲት 13 ቀን ከጠዋቱ 3 ሰዓት እስከ 6 ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ራስ መኮንን አዳራሽ የግማሽ ቀን ዐውደ ጥናት አዘጋጅቷል፡፡

ከኢትዮጵያ ምድር አልፎ ለአፍሪካ፣ ለአፍሪካ አሜሪካውያን፣ መላው ጥቁር ሕዝብና ለሰው ልጆች ሁሉ ኢትዮጵያውያን አርበኞች፣ አባቶቻችንና እናቶቻችን የነጻነትን ውድ ዋጋ እና ሰው የመሆን ታላቅ የመንፈስ ክብርንና ልእልናን ከፍ ያደረጉበትን የካቲት 12 የሰማዕታትቀንን ለመዘከር በተዘጋጀው ዐውደ-ጥናት ላይ በክብር እንድትገኙ ተጋብዘዋል፡፡

ቦታ፡- አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፤ ራስ መኮንን አዳራሽ
ቀንና ሰዓት፡- ዐርብ የካቲት 13 ቀን ከጠዋቱ 3 ሰዓት እስከ 6 ሰዓት፤

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ ለተለያዩ ብሔራዊ ቡድኖች የሚጫወቱ ወንድማማቾች

የ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ከመላው ዓለም የተውጣጡ ምርጥ ተጫዋቾችን...

ኢንፊኒቲ ለቤትና ለመኪና መግዣ ብድር እየሰጠ እንደሚገኝ አስታወቀ

ኢንፊኒቲ ኃላፊነቱ የተወሠነ መሠረታዊ የቁጠባ እና ብድር ኀብረት ሥራ...

የአዲሱ የወንጀል ህግ ስነ-ስርዓት የእርማት ስራዎች ሳይጠናቀቁ በሥራ ላይ እየዋለ ነው

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ላለፉት 64 ዓመታት...

ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ አገኘ

​የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን በሀገሪቱ የካፒታል ገበያ ታሪክ ለመጀመሪያ...