የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ጊዜያዊ መንግሥቱን በትነዋል

Date:

አዲሱ የሱዳን መንግሥት መቼ እንደሚመሰረት አልታወቀም

በሱዳን መንግሥት ጦር ኃይል አዛዥ አብደል ፋታህ አል-ቡርሀን የተሾሙት ካሚል ኢድሪስ፣ ከ2013 ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ወዲህ የሱዳን የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ባለፈው ቅዳሜ ቃለ መሃላ የፈጸሙ ሲሆን፤ ጠ/ሚኒስትሩ ጊዜያዊ መንግሥቱን በትነዋል ሲሉ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡

ባደረጉት ንግግር ከፖለቲካ ፓርቲዎች ገለልተኛ ሆነው እንደሚቀጥሉና መረጋጋትን፣ ደህንነትንና ሱዳንን መልሶ ለመገንባት ትኩረት እንደሚያደርጉ ካሚል ኢድሪስ ቃል ገብተዋል።

ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ከአጋር ፓርቲዎች ጋር ትይዩ መንግሥት ለመመሥረት ማቀዱን ማስታወቁን ስፑትኒክ በዘገባው አስታውሷል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...