የትራኮማ መከላከያ የመድኃኒት በሰቆጣ እደላ እየተካሄደ ነው

Date:

የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ጤና ጽ/ቤት የትራኮማ መከላከያ የመድሀኒት እደላ ዘመቻ ከሐምሌ 6 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ 7 ቀን እየሰጠ እንደሚገኝ አስታውቋል ።

ዘመቻው ማንኛውም በከተማ የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችን የሚያሳትፍ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን በዘመቻው ከ47ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተደራሽ እንደሚያደርግ ጤና ጽ/ቤቱ አስታውቋል።

ከዘመቻውም ጎን ለጎንም ማንኛውም ከ15 ዓመት በላይ የሆነ የከተማዋ ነዎሪዎች የዓይን ፀጉር መቀልበስ ልየታ እየተሰራ ሲሆን የዓይን ጸጉር መቀልበስ ችግር ያለባችሁ ህክምናው የሚሰጥ መሆኑን አውቀው ህክምናውን እንዲያገኙ ጽ/ቤቱ ጥሪ አቅርቧል።

በተጨማሪም ለዘመቻው መሳካት የከተማው ማህበረሰብ የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ሲል ጤና ተቋሙ መጠየቁን ብስራት ከሰቆጣ ከተማ ኮሙኒኬሽን ያገኘው መረጃ ያሳያል::

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“ቴዲ አፍሮ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ቀይሮታል!” — ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

በ"ወቸው ጉድ" ፖድካስት ላይ እንግዳ ሆነው የቀረቡት ፕሮፌሰር ብርሃኑ...

የኢራን ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን በድጋሚ መዝጋቱን የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ

የኢራን መገናኛ ብዙኃን የአገሪቱ ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን ዳግም መቆጣጠር...

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት ክብረ በዓል

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ...

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለ20 አትሌቶች  የማስጠንቀቂያ አውጥቷል

በውድድሩ ላይ ያልተገኛችሁ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይመለከታል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዓለምአቀፍ...