የአርሰናሎች ጉዞ ተቋጨ

Date:

በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመልስ ጨዋታ ፒኤስጂ  አርሰናልን በማሸነፍ ለፍጻሜ ማለፉን አረጋግጧል። የፒኤስጂን የማሸነፊያ ግቦች ፋቢያን ሩዪዝ እና አሽራፍ ሃኪሚ ከመረብ አሳርፈዋል።

አርሰናልን ከሽንፈት ያልታደገችዋን ብቸኛ ግብ ደግሞ ቡካዮ ሳካ አስቆጥሯል።

ውጤቱን ተከትሎም ፒኤስጂ አርሰናልን በድምር ውጤት 3 ለ 1 በመርታት ለፍጻሜ ማለፉን አረጋግጧል።

በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ጨዋታ ፒኤስጂ ከኢንተርሚላን በአሊያንዝ አሬና ስታዲየም የሚፋለሙ ይሆናል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...