የኢትዮጵያ መንግሥት ብድር በ12 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ዜሮ ወርዷል

Date:

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ በዛሬው ዕለት በተጀመረው የኢትዮጵያ የፋይናንስ ፎረም የተናገሩት እንደሆነ የሀገር ውስጥ ሚድያ ዘግቧል፡፡

በኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ የውጪ ምንዛሬ እጥረትን መፍታት እንደተቻለ እና የግሉን ዘርፍ የሚያሳትፍ የፋይናንስ ዘርፍ እውን መደረጉን ገልጸዋል።

በተጨማሪም የሀገሪቱን የፋይናንስ ዘርፍ ተወዳዳሪ እና ገበያ መር እንዲሁም ደህንነቱ የተጠበቀ ማድረግ ተችሏልም እንዳሉ  ኤፍ ኤም ሲ ዘግቧል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጥቃት አድራሹ ከካሊፎርኒያ መሆኑን ትራፕ ገለፁ

ትናንት ቅዳሜ ምሽት በዋይት ሃውስ የጋዜጠኞች ማኅበር የእራት ግብዣ...

በኬንያ የመንገደኞች አውሮፕላን ከመስመሩ ወጥቶ ተከሰከሰ

ዛሬ ረፋድ ላይ በኬንያ ማንዴራ የአውሮፕላን ማረፊያ አንድ...

አቶ ጀማል አህመድ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨማሪ 26 ሚሊየን ብር ሰጡ

አቶ ጀማል አህመድ ባሳለፍነው ወር ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ  ከሰጠው...

“የቻይና-አፍሪካ የምርምር ማዕከል”በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊከፈት ነው

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከቻይና-አፍሪካ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር "የቻይና-አፍሪካ የምርምር...