ከሪያል ማድሪድ አምስት ተጨዋቾች ሲመረጡ ከባርሴሎና አራት ተጨዋቾች እጩ ሆነው ቀርበዋል።
በጋራ 13 የባሎን ዶር ዋንጫዎችን ያሳኩት ሊዮኔል ሜሲ እና ክርስቲያኖ ሮናልዶ በእጩዎች ውስጥ ተካተዋል።
ክርስቲያኖ ሮናልዶ በ 39 እና 40 አመቱ በተከታታይ በእጩነት የቀረበ የመጀመሪያው ተጨዋች ሆኗል።
የ 38ዓመቱ አርጀንቲናዊ ተጨዋች ሊዮኔል ሜሲ በእጩነት የቀረበ ብቸኛው አርጀንቲናዊ ሆኗል።
ምርጫው የሚካሄደው በተጨዋቾች መሆኑ ተገልጿል።
