የፊፋ የ2025 የአመቱ ምርጥ 26 እጩ ተጨዋቾች ይፋ ተደርጉ

Date:

ከሪያል ማድሪድ አምስት ተጨዋቾች ሲመረጡ ከባርሴሎና አራት ተጨዋቾች እጩ ሆነው ቀርበዋል።

በጋራ 13 የባሎን ዶር ዋንጫዎችን ያሳኩት ሊዮኔል ሜሲ እና ክርስቲያኖ ሮናልዶ በእጩዎች ውስጥ ተካተዋል።

ክርስቲያኖ ሮናልዶ በ 39 እና 40 አመቱ በተከታታይ በእጩነት የቀረበ የመጀመሪያው ተጨዋች ሆኗል።

የ 38ዓመቱ አርጀንቲናዊ ተጨዋች ሊዮኔል ሜሲ በእጩነት የቀረበ ብቸኛው አርጀንቲናዊ ሆኗል።

ምርጫው የሚካሄደው በተጨዋቾች መሆኑ ተገልጿል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...