ጋዜጠኛ መታሰቢያ የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ አሸናፊ ሆነች

Date:

በአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ በልዩ ካታጎሪ ሽልማት (Special Category Awards) የኢቢሲዋ ጋዜጠኛ መታሰቢያ ደረጀ አሸናፊ ሆናለች። 

በምርጥ የቪድዮ ፕሮዳክሽን ዘርፍ ከሩዋንዳ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ሂርዋ አይማብሌ አሸናፊ ሲሆን፤ በአፍሪካን ኢንዲፔንደንት ዘርፍ (African Independent Category) ልዩ ዘርፍ ደግሞ ኩዳክዋሼ ሞዮ ከዚምባቡዌ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን አሸንፏል።

የአፍሪካን ሰላም፣ ልማት እና ተጠቃሚነት መሰረት ያደረጉ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ስራዎች የሽልማቱ አካል ሲሆኑ፣ በፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ የሚታወቁ ግለሰቦችና ተቋማትም በመርሐ ግብሩ ላይ ተገኝተዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...