‘ሰብዓዊነት ሆይ! ከወዴት አለህ?’- ዶ /ር ቴዎድሮስ አድሐኖም

Date:


.
“በጋዛ የተከሰተው እና ሰው ሠራሽ የሆነውን የረሐብ ፍጅትና ዕልቂት ጉዳይ፣ አሁን በዓለም ዐይኖች ፊት ለመጋረድ የማይቻልበት ደረጃ ላይ ደርሷል።
.
ሰው ሠራሽ የረሐብ ፍጅቱ እንደሚከሰት ቀድመን ዐውቀን ነበር። ስለርሱ ስናስጠነቅቅ ቆይተናል። እናስቆመው ዘንድ አልተፈቀደልንም።
.
በየዕለቱ የሰው ሕይወት እየቀጠፈ ስላለው ይኼንን ዓለም አቀፍ ቸነፈር አስመልክቶ አሁን የዓለም አገራት መሪዎችን የምንጠይቀው አንድ ያፈጠጠ ጥያቄ አለን፤
.
እርሱም ‘ሰብዓዊነት ሆይ! ከወዴት አለህ?’ ስንል እንጠንቃለን።
.
ሰብዓዊ ዕርዳታ ላይ እየተደረገ ያለው ዕቀባ ዛሬውኑ ይቁም!!
.
ተኩስ አቁም አሁኑኑ!”
.
ቴዎድሮስ አድሐኖም (ዶ/ር)
በተባበሩት መንግሥታት የዓለም የጤና ድርጅት ፕሬዝዳንት

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...