ስለ ቦይንግ 737

Date:

የአሜሪካ ፍትሕ መስሪያ ቤት፣ ቦይንግ በኢትዮጵያና ኢንዶኔዥያ ከተከሰከሱት ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላኖች ጋር በተያያዘ “የማጭበርበር ወንጀል” ክሱን ላለመመስረት ከኩባንያው ጋር ከስምምነት መድረሱን ሮይተርስ ዘግቧል።

በስምምነቱ መሠረት፣ ቦይንግ በአውሮፕላኖቹ አመራረት ጥራት ላይ በውጭ ተቆጣጣሪ አካል የሚደረግበት ቁጥጥር እንደሚቀርለት ዘገባው ጠቅሷል። የተጎጂዎች ቤተሰቦች ጠበቆችና ሁለት የአሜሪካ ሴናተሮች፣ ክስ እንዳይቀር ጠይቀው ነበር።

ፍርድ ቤት፣ በሰኔ ወር ክሱን ለማየት ቀጠሮ ይዞ የነበረ ሲኾን፣ ቦይንግም “በማጭበርበር” ወንጀል ጥፈተኝነቱን እንደሚያምን ገልጦ ነበር። ከ1 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር በላይ በቅጣትና ለተጎጂዎች በካሳ ይከፍላል። 

ዋዜማ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...