በኢትዮጵያ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ሰልጣኞች ቁጥር በሦስት ዓመት ውስጥ በ50 በመቶ ቀንሰ

Date:

በኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ዓመታት ውስጥ ወደ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋማት የሚገቡ ሰልጣኞች ቁጥር ከ50 በመቶ በላይ መቀነሱ ተረጋገጠ።

ይህ ከፍተኛ መቀነስ አገሪቱ የወጣቱን የሥራ ኃይል በኢንዱስትሪ ክህሎት ለማብቃት እየጣረች ባለችበት ወቅት መከሰቱ በዘርፉ ባለሙያዎች ዘንድ ስጋትን ፈጥሯል።

የአገር አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ጥናት ሪፖርት እንደሚያሳየው፣ በ2013 የትምህርት ዘመን 478 ሺህ 910 የነበረው የሰልጣኞች ቁጥር ወደ 213 ሺህ 663 ዝቅ ብሏል።

ይህ ከፍተኛ የቁጥር መቀነስ አገሪቱ ወጣቱን የሥራ ኃይል በኢንዱስትሪ ክህሎት ለማብቃት በምታደርገው ጥረት ላይ ከፍተኛ ስጋት የፈጠረ ሲሆን፣ ለውድቀቱም የፖሊሲ ለውጥና ማኅበራዊ አመለካከቶች እንደ ዋና ምክንያት ተጠቃሽ ሆነዋል።

ዝርዝሩን ያንብቡ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...