በከተማችን አዲስ አበባ ትልቅ የሙዚቃ ኮንሰርት ሊደረግ ነው

Date:

ሽር -ጉድ ኮንሰርት የሚል ርዕስ የተሰጠው አንጋፋ እና ወጣት ድምፃዊያንን አጣምሯል፡፡ ይህ ኮንሰርት ሽር -ጉድ ኢንተርቴመንት አዘጋጅነት በአዲስ አበባ በሚልየም አዳራሽ ለማከናወን ዝግጅቱን ጨርሷል፡፡

በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፉ በጥምረት በዘመን ትውስታ ውስጥ የማይጠፉ የዘጠናዎቹ አድማቂዎች ከረዥም አመታት በኃላ በመድረክ ዳግም ይገናኛሉ፡፡ ድምፃዊ ጎሳዬ ተስፋዬ እና አለማየሁ ሂርጶ(ኢቫንጋዲ) በተጨማሪ አንጋፋው ድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ ተካቶበታል፡፡በዚህ ትውልድ በብዙ ዘንድ ተወዳጅነት ያተረፈችሁ ድምፃዊ ሜላት ቀለም ወርቅ ትገኝበታለች ተብሏል፡፡

ሽርጉድ ኮንሰርት ቅዳሜ ሚያዝያ 18/2017 በሚልየም አዳራሽ ይገናወናል፡፡ አዘጋጅ ሸርጉድ ኢንተርቴመንት፡፡ ቀኑ ሲደርስ እየተከታተልን የምንገልፅላችሁ ይሆናል

ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አርሰናል ከቦርንማውዝ በጉጉት የሚጠበቅ ጨዋታ

በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ቀን...

በአሜሪካ እና ኢራን ድርድር ላይ የሚነሱ አራት ቁልፍ ጥያቄ

በፓኪስታን የሚደረገው የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር እየተጠበበፓኪስታን ነገር ግን...

መንገዳችን ረጅም፣ ጉዟችን ፈታኝ መሆኑን እናውቃለን

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል...

የተመድ ዋና ጸሐፊ ኢራን እና አሜሪካ “በቅን ልቦና” ወደ ድርድሩ እንዲገቡ ጠየቁ

የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አሜሪካ እና ኢራን...