አሜሪካ ለሶማሊያ የምትሰጠውን እርዳታ አቋረጠች

Date:

አሜሪካ ማምሻውን ባወጣችው መግለጫ የሶማልያ መንግስት በዓለም ምግብ ፕሮግራም መጋዘን ላይ ጥቃት በማድረስ የአሜሪካ ድጋፍ የሆነ 76 ሜትሪክ ቶን የምግብ እርዳታ መወሰዱን ኮንኗል።

መልሶ እርዳታ ሊጀመር የሚችለው የሶማሊያ መንግስት ለህገወጥ ለተግባሩ ሃላፊነቱን ወስዶ ተገቢውን እርማት ካደረገ ብቻ መሆኑን መግለጫው አክሏል።

የፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ለሶማሊያ መንግስት ምቹ  አለመሆኑ ይገልፃል።

ባለፉት ቀናት ትውልደ ሶማሊያውያን በአሜሪካ አንዳንድ ግዛቶች በተለይ በአሜሪካ መንግስት በሚደገፉ የህፃናት እና አዛውንት ማቆያ ስራ ጋር በተገናኘ ማጭበርበር ላይ ተሳትፈዋል በሚል በሪፐብሊካን መር ማእከላዊ መንግስት ከፍተኛ ጫና እየደረሰባቸው ይገኛል።

ከዚሁ ጉዳይ ጋር በተገናኘ የሶማሊያ የተባበሩት መንግስታት ተወካይ አምባሳደር አቦከር ዳሂር ኡስማን ስማቸው እየተነሳ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ አዲስ አበባ ገቡ

ጠቅላይ ሚኒስትሯ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ...

የቴሌኮም ኦፕሬተሮች የ5 በመቶ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ክፍያን ተግባራዊ ማድረግ ጀመሩ

በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱት ሁለቱም የቴሌኮም ኦፕሬተሮች ማለትም ኢትዮ ቴሌኮም እና...

የአውሮፓ ፓርላማ ፕሬዚዳንት ለኢራን ህዝብ – “እኛ ከእናንተ ጋር ነን”

የአውሮፓ ፓርላማ ፕሬዝዳንት ሮቤርታ ሜትሶላ፥ የኢራን መንግስት በተቃዋሚዎች ላይ...

አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ ውክልና ሊኖራት ይገባል

በተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት አፍሪካ ቋሚ ውክልና...