ኢትዮጵያ በህዝብ ትራንስፖርት ዘርፍ ተምሳሌታዊ ለውጥ በማስመዝገብ ተሸለመች

Date:

ኢትዮጵያ የህዝብ ትራንስፖርት ዘርፍ ተምሳሌታዊ ለውጥ በማስመዝገብ ላደረገችው ልዩ ጥረት ዛሬ በኢስዋቲኒ ታላቅ ሽልማት አግኝታለች።

ሽልማቱን የሰጡት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ የመንገድ ደህንነት ልዩ መልዕክተኛ ሚስተር ዣን ቶድት ከኢስዋቲኒ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር በመሆን ነው።

ይህ ሽልማት ኢትዮጵያ ዘላቂ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ እና ቀልጣፋ የህዝብ ማመላለሻ ስርዓቶችን ለማራመድ ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል።

እውቅናው በአህጉሪቱ የመንገድ ደህንነት እና የትራንስፖርት ትራንስፎርሜሽን መለኪያዎችን በማስቀመጥ ሀገሪቱ እያደገች ያለችውን ሚና ያሳያል።

በስነስርዓቱ ላይ ኢትዮጵያን ወክለው እየተሳተፋ ሚገኙት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር በረኦ ሀሰን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት “በዚህ ስኬት በእውነት ኩራት ይሰማናል፣ በመንገድ ደህንነት ላይ ያለንን ሁለንተናዊ ትኩረት እንድንጠብቅና በዘርፋ ግስጋሴያችንን እንድንቀጥል ያበረታታናል ብለዋል።

https://www.facebook.com/share/p/1EAxTN8E3f

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን የመከላከያ ስምምነቶችና የፖለቲካዊ ድጋፎች

በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣውን የጸጥታ ስጋት ተከትሎ፣ ጣሊያን ለባህረ...

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ”ንዋይ” የተሰኘ መተግበሪያን ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ ዜጎች...

የነዳጅ እጥረት አሽከርካሪዎችን ለከፋ እንግልት እየዳረገ ነው

በአዲስ አበባ እና በልዩ ልዩ የክልል ከተሞች የሚስተዋለው የነዳጅ...

ሼክ ኢብራሂም ቱፋ በኢራን ኤምባሲ በመገኘት ሀዘናቸውን ገለጹ

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼክ ኢብራሂም...