ዛሬ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር

Date:

ደራሲ፣አዘጋጅና ተዋናይ ቢኒያም ወርቁ የሚመሰገንበት ልዩ ዝግጅት ዛሬ ሰኞ መጋቢት 22 2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ከ11 ሰዓት ጀምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች ታጅቦ ይካሄዳል።

መርሐግብሩ ከሶስት አስርት ዓመታት በላይ በጥበቡ ዓለም የኖረው እና እየኖረ የሚገኘው፣ በርካቶችን ከህልምና ተሰጥኦዋቸው ያገናኘው ሁለገቡ ከያኒ ቢኒያም ወርቁ ለእስካሁን አበርክቶው፣ ትጋትና ብቃቱ በይፋ የሚመሰገንበት መሰናዶ እንደሆነ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...