የቀድሞ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ በመሆን ተሾሙ

Date:

የቀድሞ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ፕ/ር ክንደያ ገብረህይወት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ በመሆን መሾማቸው ተሰምቷል፡፡

ከሚያዝያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሕይወትን በትምህርት ሚኒስቴር የሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትሩ መሾማቸው ተገልጿል።

ፕሮፌሰር ክንደያ ከ2005 ዓ.ም እስከ መስከረም 5 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ነበሩ።

ፕሮፌሰር ክንደያ በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥም በኃላፊነት አገልግለው ነበር።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አርሰናል ከቦርንማውዝ በጉጉት የሚጠበቅ ጨዋታ

በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ቀን...

በአሜሪካ እና ኢራን ድርድር ላይ የሚነሱ አራት ቁልፍ ጥያቄ

በፓኪስታን የሚደረገው የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር እየተጠበበፓኪስታን ነገር ግን...

መንገዳችን ረጅም፣ ጉዟችን ፈታኝ መሆኑን እናውቃለን

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል...

የተመድ ዋና ጸሐፊ ኢራን እና አሜሪካ “በቅን ልቦና” ወደ ድርድሩ እንዲገቡ ጠየቁ

የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አሜሪካ እና ኢራን...