የቀድሞ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ በመሆን ተሾሙ

Date:

የቀድሞ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ፕ/ር ክንደያ ገብረህይወት የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ በመሆን መሾማቸው ተሰምቷል፡፡

ከሚያዝያ 6 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሕይወትን በትምህርት ሚኒስቴር የሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ ሆነው በጠቅላይ ሚኒስትሩ መሾማቸው ተገልጿል።

ፕሮፌሰር ክንደያ ከ2005 ዓ.ም እስከ መስከረም 5 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ የመቐለ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ነበሩ።

ፕሮፌሰር ክንደያ በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥም በኃላፊነት አገልግለው ነበር።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...