የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በአፍሪካ የሚገኙ የአሜሪካ ተልዕኮዎች ይቀነሳሉ መባሉን አስተባበለ

Date:

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን እንደገለፀው ፤ ኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ በአፍሪካ የሚገኙ የአሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ ተልዕኮዎች እንቅስቃሴን ለመቀነስ ዝግጅት ስለመደረጉ ያወጣው መረጃ ትክክለኛ አይደለም ብሏል።

ጋዜጣው በትላንትናው እትሙ ፕሬዝዳንት ትራምፕ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱን ለማዋቀር የሚያስችል አስፈፃሚ ትዕዛዝ በማዘጋጀት ላይ መሆናቸውን የሚገልፅ  ጽሑፍ አስነብቧል።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አባቴ ለእኔ አባት ብቻ አልነበረም፤ ለእናቴ ታማኝ ባል፣ ለሁላችንም ደግሞ የደስታ ምንጭ ነበር

"አባዬ… ዛሬ ላለሁበት ማንነት መሰረት የሆንከኝ አንተ ነህ!" ​የአርቲስት...

የአንበሶቹ ትንሳኤ፦ የዳካር እንባ እና የቴራንጋ ድል

​በዳካር ሰማይ ስር ዛሬ ጨረቃ አልወጣችም፤ ይልቁንም በሚሊዮን የሚቆጠሩ...

የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እየተከበረ ነው

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት...

“ሎዛ ዘፀአት”እና “የሎዛ ድርሳናት”ተከታታይ ረጅም ልቦለድ መጻሕፍት ተመረቁ

በጋዜጠኛና ደራሲ መርዕድ እስጢፋኖስ የተጻፉት ሎዛ ዘፀአት(2014 ዓ.ም) እና...