የኦሮሚያ ክልል የተፈጥሮ ሃብትን ወደ ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ እድገት ለመቀየር “ኦ-ማይኒንግ” የተሰኘ እቅድ በይፋ አስጀመረ

Date:

እቅዱ የግል ዘርፍ ኢንቨስትመንትን ማበረታታት፣ የማዕድን ሥራን ማስፋፋት እና የወጪ ንግድን ማሳደግ ላይ አነጣጥሯል።

የኦሮሚያ የማዕድን ልማት ባለሥልጣን በክልሉ ከፍተኛ የወርቅ፣ የከበሩ ድንጋዮች እና የኢንዱስትሪ ማዕድናት ክምችት እንደሚገኝ የዳሰሳ ጥናቶች ያመለክታሉ ብሏል።

ክልሉ ማዕድናቱን ማውጣት ብቻ ሳይሆን በሀብቶቹ ዙሪያ የዳበረ የኢንዱስትሪ ምህዳር ለመመሥረት አስቧል።

በተጨማሪም ከወጪ ንግድ እና እሴት በሚጨምሩ ኢንዱስትሪዎች የዘርፉን ገቢ በሦስት እጥፍ ለማሳደግ እና የክልሉን ኢኮኖሚ ለመለወጥ መወጠኑን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

በሰው ሰራሽ አስተውሎት የበለጸገ ምስል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...