የዓረብ ሊግ ስለ ሕዳሴ ግድብ

Date:

የዓረብ ሊግ የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች፣ ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን በሕዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌትና አስተዳደር ዙሪያ ባስቸኳይ አስገዳጅ የሦስትዮሽ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ካይሮ ውስጥ ከተሰበሰቡ በኋላ ባወጡት የጋራ መግለጫ አሳስበዋል።

የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮቹ፣ ስምምነቱ የግብጽንና ሱዳንን የውሃ ደኅንነት የሚያረጋግጥ መኾን እንዳለበትም ገልጸዋል።

የግብጽና ሱዳንን የውሃ መብት የሚጥስ ማናቸውንም የተናጥል ርምጃ ውድቅ ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮቹ፣ አስገዳጁ የሦስትዮሽ ስምምነት የኹለቱን አገራት የውሃ ደኅንነት የሚያረጋግጥ መኾን አለበት በማለት አቋማቸውን ገልጸዋል።

ዓረብ ሊግ ሕዳሴ ግድብን ወደፊትም መወያያ አጀንዳው አድርጎ እንደሚቀጥልም ውጭ ጉዳይ ሚንስትሮቹ አስታውቀዋል።

[ዋዜማ]

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይፋ ሆኗል

ኢትዮጵያ  በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ  በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ...