የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ለ1216 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

Date:


የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግሥት መጪውን የትንሣኤ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ1 ሺህ 216 ታራሚዎች ይቅርታ አድርጓል።

በክልሉ ባሉ ማረሚያ ቤቶች በሕግ ፍርድ አግኝተው ሲታረሙና ሲታነጹ ከቆዩ ታራሚዎች መካከል የይቅርታ ጥያቄ ካቀረቡት ወስጥ የይቅርታ አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ መሰረት መስፈርቱን ያሟሉ ታራሚዎች ይቅርታ እንደተደረገላቸው ተገልጿል።

የይቅርታ ተጠቃሚዎቹ በማረሚያ ተቋሙ በነበራቸው ቆይታ ስለመታረማቸው፤ ስለመታነጻቸውና ስለመልካም ባህሪያቸው በየደረጃው ከሚገኙ የፀጥታ ተቋማት በቂ ማረጋገጫ የተሰጣቸው ስለመሆኑ የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይፋ ሆኗል

ኢትዮጵያ  በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ  በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ...