“ሕወሓት ‘የምመራው ሠራዊት አለኝ’ ማለቱ ተቀባይነት የለውም”

Date:

የቀድሞው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፣ የሕወሓት ሠራዊት የሚባል ነገር እንደሌለና ሕወሓትም ሠራዊት ሊኖረው እንደማይችል ትላንት ምሽት ለኢዜአ በሠጡት ቃለ ምልልስ ላይ ተናግረዋል።

አቶ ጌታቸው፣ ሕወሓት ‘የምመራው ሠራዊት አለኝ’ ማለቱ ተቀባይነት እንደሌለውም ገልጸዋል።

ሕወሓት ለ50 ዓመታት ባንድ ቦታ ላይ ተቸንክሮ የቀረና በሌሎች መስዋዕትነት ኅልውናውን ለማስቀጠል የሚፈልግ ድርጅት ነው ሲሉ የተቹት አቶ ጌታቸው፤”የዚህ ድርጅት አባል ሆኖ መቀጠል በራሱ አስቀያሚ ነገር ነው” ሲሉ ተናግረዋል።

በትላንትናው ምሽት ከአቶ ጌታቸው ረዳ ጋር የፌደራል መንግሥቱን ወክለው የፕሪቶሪያውን ስምምነት የተደራደሩት አምባሳደር ሬድዋን ሁሴንም ከኢዜአ ጋር ቃለ ምልልስ አድርገዋል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...