መቻል ሴናፍ ዋቁማን የግሉ አድርጓል

Date:

በኢንስትራክተር መሰረት የማኔ የሚመራዉ የመቻል ሴቶች ቡድን በዝዉዉሩ የነቃ ተሳትፎን በማድረግ የወቅቱ የሴቶች ፕሪሚርሊግ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ የሆነችዉን ሴናፍ ዋቁማን ከኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ማስፈረም ችሏል።

ሴናፍ በመቻል ቤት የአንድ አመት ዉል የሚኖራት ሲሆን ወደ ዲሲ ዩናይትድ ክለብ ለመግባት የምታደርገዉ ሙከራ የሚሳካ ከሆነ በመኋል ከመቻል ጋር ልትለያይ እንደምትችል ታዉቋል።

ግብ አዳኟ አጥቂ መነሻዋን በጥሩነሽ ዲባባ ስፖርት አካዳሚ በማድረግ በሊጉ በአዳማ ከተማ እና በነገሰችበት ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ የሁለት አመት ቆይታ ሲኖራት በተከታታይ አመት በሴቶች ፕሪሚርሊግ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ሁና መጨረሷም አይዘነጋም ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...