ማንችስተር ዩናይትድ በሊጉ 3ኛ ሽንፈቱን አስተናገደ

Date:

በ6ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርኃ ግብር ማንችስተር ዩናይትድ ከሜደው ውጭ ከብሬንትፎርድ ጋር ያደረገው ጨዋታ በባለሜዳዎቹ 3 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቅቋል፡፡

ጨዋታው በተጀመረ በ20 ደቂቃ ውስጥ ኢጎር ቲያጎ የብሬንትፎርድን ሁለት ግቦች ያስቆጠረ ተጫዋች ሲሆን ሶስተኛ ግቧን ደግሞ ማቲያስ ጄንሰን ከመረብ አሳርፏል፡፡

ማንችስተር ዩናይትድን ከሽንፈት ያልታደገች ብቸኛ ግብ ቤንጃሚን ሼሽኮ ከእረፍት በፊት አስቆጥሯል፡፡

በጨዋታው ለማንችስተር ዩናይትድ የተሰጠውን የፍጹም ቅጣት ምት አምበሉ ቡርኖ ፈርናንዴዝ ሳይጠቀምበት ቀርቷል፡፡

ፕሪሚየር ሊጉ ከተጀመረ 6 ሳምንታት የሆኑት ሲሆን፤ ማንችስተር ዩናይትድም ከወዲሁ 3ኛ ሽንፈቱን አስተናግዷል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...