ሱዳን አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሾመች

Date:

የሱዳን ጦር አዛዥ አብደል ፋታህ አል-ቡርሃን ከ2013ቱ መፈንቅለ መንግሥት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የቀድሞ የተባበሩት መንግሥታት ዲፕሎማትና የፕሬዝዳንት እጩ ካሚል ኢድሪስን ጠቅላይ ሚኒስትር አድርገው ሾመዋል።

ሹመቱ ዲፕሎማቱን ዳፋላህ አል-ሃጅ አሊን ጊዜያዊ ጠቅላይ ሚኒስትር አድርጎ ለመሾም የተደረገው ሙከራ ሳይሳካ በመቅረቱ የመጣ ነው።

አል ቡርሃን በተጨማሪም ሰልማ አብደል ጀባር አልሙባራክን በድጋሚ የሾሙ ሲሆን ኖዋራ አቦ ሞሐመድ ሞሐመድ ታሂርን ደግሞ ወደ ሉዓላዊ ምክር ቤቱ አክለዋል።

የሱዳን ጦር በመጋቢት ወር ካርቱምን ከፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ነፃ ማውጣቱ የሚታወስ ነው።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...