ስምረት ፓርቲ ጋዜጣዊ መግለጫ

Date:

ስምረት ፓርቲ የመጀመሪያውን ጋዜጣዊ መግለጫ ሊሰጥ ነው፡፡ በእነአቶ ጌታቸው ረዳ የተመሰረተውና ከምርጫ ቦርድ ቅድመ እውቅና የተሰጠው ‹‹ስምረት›› ፓርቲ የመጀመሪያውን ጋዜጣዊ መግለጫ በአዲስ አበባ እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡

ፓርቲው “ለመንግስት መገናኛ ብዙሀን” በላከው ጥሪ እንዳስታወቀው፣ መግለጫውን የሚሰጡት አቶ ጌታቸው ረዳና ሌሎችም የፓርቲው አመራሮች ናቸው፡፡ መግለጫው ግንቦት 23 ቀን በሸራተን አዲስ ሆቴል እንደሚሰጥ ለመረዳት ችለናል፡፡ ስምረት ፓርቲ በተጨማሪም በዚህ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንዲገኙ በትግራይ ክልል ላሉ ሚዲያዎችን የጥሪ ደብዳቤ ልኳል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ክፍሌ አቦቸር እና ‹‹ይህ ነው ምኞቴ…››

ሠሎሞን ለማ ገመቹ ግዮን መጽሔት :- ሻለቃ ከፍሌ አቦቸር ስለ...

ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚያደርጉት ድርድር እስኪጠናቀቅ ድረስ የተኩስ አቁሙ መራዘሙን አስታወቁ

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፓኪስታን ጥያቄ መሠረት ከኢራን ጋር የገቡትንየተኩስ...

ለኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ የሚውል የ40 ሚሊዮን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ተፈቀደ

የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የልማት ክንፍ የሆነው ኢአይቢ ግሎባል (EIB...