በኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት ዓመታት ውስጥ ወደ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ተቋማት የሚገቡ ሰልጣኞች ቁጥር ከ50 በመቶ በላይ መቀነሱ ተረጋገጠ።
ይህ ከፍተኛ መቀነስ አገሪቱ የወጣቱን የሥራ ኃይል በኢንዱስትሪ ክህሎት ለማብቃት እየጣረች ባለችበት ወቅት መከሰቱ በዘርፉ ባለሙያዎች ዘንድ ስጋትን ፈጥሯል።
የአገር አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ጥናት ሪፖርት እንደሚያሳየው፣ በ2013 የትምህርት ዘመን 478 ሺህ 910 የነበረው የሰልጣኞች ቁጥር ወደ 213 ሺህ 663 ዝቅ ብሏል።
ይህ ከፍተኛ የቁጥር መቀነስ አገሪቱ ወጣቱን የሥራ ኃይል በኢንዱስትሪ ክህሎት ለማብቃት በምታደርገው ጥረት ላይ ከፍተኛ ስጋት የፈጠረ ሲሆን፣ ለውድቀቱም የፖሊሲ ለውጥና ማኅበራዊ አመለካከቶች እንደ ዋና ምክንያት ተጠቃሽ ሆነዋል።
ዝርዝሩን ያንብቡ
